AMHARIC BIBLE

Note: Windows 98 and Windows ME users will need to upgrade Internet Explorer to version 6 to view the Amharic font. To download the Amharic Bible click here.

Windows 95/98

Windows NT/2000/XP

Installation Instructions

Amharic98.zip

Amharic00.zip

Download and open with a unzip utility
and install it into your Windows' font folder.
You may need to restart your computer.

Amharic98.exe

Amharic00.exe

Download and double click on the file.
It will extract into your fonts folder automatically.
You may need to restart your computer or open the GF Zemen font in the C:\windows\fonts folder.

"Interlitt", the publishing arm of Lapsley/Brooks Foundation, is proud and pleased to present the Bible in Amharic, the language of Ethiopia.

Christianity entered Ethiopia in the 4th century, and the Bible was translated into Geez (Ethiopic) thereafter. This Bible was revised in the 14th Century. The first complete Amharic Bible was produced in 1840, and went thru several revisions thereafter. The version of the Bible presented here was the fulfillment of the expressed desire of Haile Selassie, and was first published in 1962.

In 1992-93, with the blessing and support of the Ethiopian Bible Society and Ato Kebede Mamo, the Director, the Bible was computerized by Hiruye Stige and his wife Genet. It is our pleasure to make God's Word, in this electronic form, available to this part of His family. This translation is the copyright of the Ethiopian Bible Society and may be downloaded for personal use. For additional copyright permissions, please contact the Ethiopian Bible Sociatey.

Many thanks to Dirk Röckmann for his work in making this translation available. GF Zemen Unicode is the font that is used. If you are unable to see the text in Amharic font, please download the GF Zemen font.

የላፕስሊ/ብሩክስ ፋውንዴሽን አሳታሚ ድርጅት አካል የሆነው <<ኢንተርሊት>> የኢትዮጵያ ቋንቋ በሆነው በአማርኛ የተዘጋጀውን መጽሐፍ ቅዱስ በኢንተርኔት ሲያቀርብ ደስታና ኩራት ይሰማዋል። ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገባው በአራተኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን፥ ብዙም ሳይቆይ መጽሐፍ ቅዱስ ወደቀድሞው የኢትዮጵያ ቋንቋ፥ ወደ ግዕዝ ተተረጎመ። በአስራ አራተኛው ክፍለ ዘመን እንደገና ተሻሻለ። የመጀመሪያው ሙሉ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ በ1840 እ.ኤ.አ የታተመ ሲሆን፥ ከዚያ በኋላ ብዙ ጊዜ እየተሻሻለ ታትሟል። አሁን እዚህ በኢንተርኔት የቀረበው መጽሐፍ ቅዱስ፥ በኢትዮጵያው ንጉሥ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት፥ በ1962 ዓ.ም የታተመው ነው። በ1992-1993 ዓ.ም በኢትዮጵያ የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበርና በአቶ ከበደ ማሞ ድጋፍ፥ አቶ ሂሩይ ጽጌና ባለቤታቸው ወ/ሮ ገነት የአማርኛውን መጽሐፍ ቅዱስ በኮምፕዩተር አዘጋጅተውታል። ይህን የእግዚአብሔር ቃል፥ በዚህ ሁኔታ በኤሌክትሮኒክስ መገናኛ አማካይነት ለዚህ ትውልድ ስናቀርብ እጅግ ደስ ይለናል።

ይህ ትርጉም የተሳካ ይሆን ዘንድ ሞያዊ እገዛ ላደረጉልን ለሚስተር ዲርክ ሮክማን ታላቅ ምስጋናችንን እናቀርባለን። የተጠቀምንበት መልክአ-ፊደል (Font)፥ ጂ ኤፍ ዘመን ዩኒኮድ (GF Zemen Unicode) የሚለውን ነው። ጽሑፉን በአማርኛ ፊደላት ካላገኙት፥ ጂ ኤፍ ዘመን (GF Zemen) መልክአ-ፊደልን፥ (Font)፥ ወደ ራስዎ ኮምፒዩተር ይመልሱት።